Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ 

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ምልከታ አደረጉ 

(ሆሳዕና፣ሐምሌ 15/2018)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ 

መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሆሳዕና ከተማ መሶብ 

የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመልክተዋል 

ርዕሰ መስተዳድሩ በተቋሙ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ሰራተኞችን 

የስራ እንቅስቃሴ በመመልከት አበረታተዋል። 

ህብረተሰቡ በተቋማቱ በስፋት መገልገል እንዲችል በትኩረት 

መስራት ተገቢ ስለመሆኑም ተናግረዋል። 

የሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግት በ9 ተቋማት 30 

አገልግሎት እየሰጠ ነው። 

በክልሉ ሌሎች የመሶብ አገልግሎቶች ተገንብተው አገልግሎት መስጠት 

ከመጀመራቸው በፊት ይህ ማዕከል ወደ ስራ በመግባት ረገድ ቀዳሚ ነው።

Image