|
መስተዳድር ምክር ቤቱ በቀረቡለት የኢንቬስትመንት ልማት ፕሮጄክት ጥያቄዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቀረቡለት የኢንቬስትመንት ልማት ፕሮጄክት ጥያቄዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፣ ላይ በዝርዝር ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ልማት ፕሮጄክቶች ላይ ለመሠማራት 28 የኢንቬስትመንት ጥያቄዎች ለመስተዳደር ምክር ቤቱ የቀረቡ መሆናቸው የተጠቀሰ ሲሆን ፣ መስተዳድር ምክር ቤቱ በቀረቡለት ፕሮጄክቶች ላይ ዝርዝር ውይይት ካደረገ በኋላ፣ የኢንቬስትመንት ልማት ፕሮጄክቶቹ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ እንዲገቡ ውሳኔ አሳልፏል። 9 መቶ 56 ሚሊየን በላይ ብር መሆኑ ተገልጿል ። Read more |
|
በአጭር ጊዜ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስፈልገን በትብብር መስራት ብቻ ነው :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር
በአጭር ጊዜ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስፈልገን በትብብር መስራት ብቻ ነው :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀምረዋል ማዕከሉን መርቀው ስራ ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት በአጭር ጊዜ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስፈልገን በትብብር መስራት ብቻ ነው ብለዋል። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እና ሌሎች ፕሮጀክቶችን በመመረቅ ስራ ማስጀመር መቻሉን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። ለምረቃ እንደሚበቁም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላትን ስራ ለማስጀመር እየተሰራ ስለመሆኑም ርዕሰ መስተዳድሩ አመላክተዋል። አጀንዳ በመውጣት ለጋራ እድገት መስራት ተገቢ ስለመሆኑም ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል። ብቻ በቂ ነው ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል። ትምህርት ቤቶች፣የጤና ተቋማት እንዲሁም የህዝብ መዝናኛ ስፍራዎችን ለማሟላት 10 ቢሊየን ብር በመመደብ መስራት ከተቻለ መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ የአካባቢው ተወላጆች እና የንግዱ ማህበረሰብ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባም ርዕሰ መስተዳድሩ ጥሪ አቅርበዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ለሥራ ክፍት አደረጉ
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ለሥራ ክፍት አደረጉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ 6 ተቋማት የያዘ ሲሆን በአጠቃላይ 20 የተለያዩ አገልግሎቶችን ይሰጣል። ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ . ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪዎች፣ የሀድያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቲዎስ አኒዮ፣ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሆሳዕና ከተማ ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሆሳዕና ከተማ ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሀድያዞን በሆሳዕና ከተማ ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል ከሰንበት እስከ ሰንበት የግብይት ማዕከል 15 ሚሊየን ብር ወጪ ተደርጎበታል። አምራቹን እና ሸማቹን ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነቱን በማረጋጋት ረገድ የጎላ ሚና እንዳለውም ተጠቁሟል። እየተካሔደበት ነው። ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ በማስቀመጥ የግንባታ ስራ ማስጀመራቸው ይታወሳል። ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪዎች፣ የሀድያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቲዎስ አኒዮ፣ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) በወልቂጤ ከተማ በያበሩስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) በወልቂጤ ከተማ በያበሩስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና አስጀመሩ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በወልቂጤ ከተማ በያበሩስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና አስጀመሩ የ6ኛ እና የ8 ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ይሰጣል። በተለያዩ ማዕከላት እየተሰጠ ነው። 91ሺ 918 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ ፈተና ይወስዳሉ። Read more |
|
በሁሉም ዘርፎች በሚከናወኑ ተግባራት ተደማሪ ድሎች ለማስመዝገብ መስራት ይገባል:-ርዕሰመስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሁሉም ዘርፎች በሚከናወኑ ተግባራት ተደማሪ ድሎች ለማስመዝገብ መስራት ይገባል:-ርዕሰመስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አፈጻጸም ማጠቃለያ ክልል አቀፍ የአመራር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በሁሉም ዘርፍ ተደማሪ ድሎችን ለማስመዝገብ በትኩረት መስራት ይገባል ብለዋል። ብሎም የሀገሪቱን ልማት ቀጣይነት ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል። ላደረጉት የላቀ ድጋፍ ርዕሰ መስተዳድሩ ምስጋና አቅርበዋል። ጥረት ማድረጉን ያስታወሱት ርዕሰ መስተዳድሩ ኢትዮጵያ መርጣለች፣ አሸንፋለች ሲሉም አብራርተዋል። በሁሉም መስክ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ መትጋት ይጠበቃል ብለዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። ማረጋገጥ አብይ ጉዳይ በማድረግ መስራት እንደሚገባም ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል። ለዚህም የአመራሩን ቁርጠኝነት ይጠይቃል ብለዋል። በኋላ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት ለመዳፈር ጥረት ያደረጉ ኃይሎች እንደነበሩ ርዕሰ መስተዳድሩ አስታውሰዋል። በመልዕክታቸው አስታውቀዋል። Read more |
|
ተግባራትን በጠንካራ የህዝብ ንቅናቄ በማስፈጸም፣ ለህዝብ ተጠቃሚነት ማደግ መትጋት ይጠበቃል! ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተግባራትን በጠንካራ የህዝብ ንቅናቄ በማስፈጸም፣ ለህዝብ ተጠቃሚነት ማደግ መትጋት ይጠበቃል! |
|
በልዩ ትኩረት እየተመሩ የሚገኙ ተግባራት አፈጻጸም እየተሻሻለ መጥቷል፤ የአፈጻጸም ልዩነቶች ግን አሁንም ማነቆ ሆነዋል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፤ በልዩ ትኩረት እየተመሩ የሚገኙ ተግባራት አፈጻጸም እየተሻሻለ መጥቷል፤ የአፈጻጸም ልዩነቶች ግን አሁንም ማነቆ ሆነዋል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፤ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፣ በልዩ ትኩረት እየተመሩ የሚገኙ ተግባራትን ወቅታዊ የአፈጻጸም ሁኔታ በበይነ መረብ አማካይነት ዛሬ ገምግመዋል። ዶክተር ዲላሞ ኦቶሬን ጨምሮ፣ የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣ የሚመለከታቸው የክልሉ ካብኔ አባላት፣ የዞኖቾ እና ልዩ ወረዳዎች ዋና አስተዳዳሪዎች እንዲሁም ሌሎችም ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል ። በመሶብ _የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት ዝግጅት፣ በኢትዮ _ኮደርስ ስልጠና፣ በገቢ አሰባሰብ ፣በከተማና በገጠር ኮሪደር ልማት፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ ስራዎች አፈጻጸም፣የኑሮ ውድነትትን ከማረጋጋትና የነዳጅ አቅርቦትንና ስርጭትን በተመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ መሆኑ ተመልክቷል ። በልዩ ትኩረት እየተመሩ የሚገኙ ተግባራት አፈጻጸም እየተሻሻለ መጥቷል፤ ነገር ግን ከመዋቅር ወደ መዋቅር የሚታዩ የአፈፃፀም ልዩነቶች አሁንም ማነቆ ሆነው ቀጥለዋል።
መንፈስ መሥራት እንደሚገባም ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል ። ለማሳካት መትጋት ይጠበቃል ብለዋል። የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላትን ቀሪ ስራዎች በፍጥነት አጠናቅቆ፣ በጥቂት ቀናት ውስጥ ለአገልግሎት ክፍት የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉንም ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አመልክተዋል ። የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባን፣ የኢትዮ _ኮደርስ ስልጠናን ፣ የገቢ አሰባሰብን ፣ የሥራ ዕድል ፈጠራን ከማጠናከር አኳያ ውጤታማ እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ መሆናቸው በመድረኩ ተለይቷል፤ተግባራቱ ተጠናክረው እንዲቀጥሉም አቅጣጫ ተቀምጧል። ሁሉም መዋቅሮች እንዲረባረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል ። እንደሚገባ ተመላክቷል ። ስርጭቱን ከህገ ወጥ ሁኔታዎች በመከላከል ቅድሚያ ለሚያሻቸው ጉዳዮች ቅድሚያ መስጠት በሚያስችል መልኩ እንዲመራ አቅጣጫ ተቀምጧል ። Read more |
|
ዲጂታል አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግ ዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ ይሰራል - እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ዲጂታል አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግ ዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ ይሰራል - እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተደራሽ በማድረግ ዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ ይሰራል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ የተገነባውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በዛሬው ዕለት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። በቀጣይ ይበልጥ እየሰፋ ይሄዳል ብለዋል፡፡ አገልግሎት እንዲያገኙ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል፡፡ መስጠት የሚችል የገበያ ማዕከልም መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ለመፍታት ዲጂታል አገልግሎቶችን ተደራሽ በማድረግ ላይ ነው ብለዋል። የተለያዩ አገልግሎቶችን በአንድ ቋት በመስጠት የማህበረሰቡን እንግልት ያስቀራል ነው ያሉት። ለመፍታት በቅንጅት እየሰራ ይገኛል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድሩ ተደምጠዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ |