Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) የ2018 ዓ.ም 

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀመሩ

የማዕከላዊኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው( ዶ/ር ) 

የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀላባ ቁሊቶ ከተማ 

የአንዲት አረጋዊያን ቤት ግንባታን በማከናወን ነው ያስጀመሩት።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ልዑካን 

በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የአረንጓዴ አሻራ አከናውነዋል።

በክልሉ ዛሬ በሚጀመረው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 

በ15 የስምሪት መስኮች ተግባራዊ እንደሚደረግም ተገልጿል።

Image