Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የሆሳዕና ከተማ 

የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ምልከታ አደረጉ 

ሆሳዕና፣ሐምሌ 6/2018፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ሆሳዕና ከተማ 

ከ588 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውን 

የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል 

የሆሳዕና ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የከተማውን 

ሳኒቴሽን በእጥፍ እንደሚያሳድገው ተመላክቷል። 

ለ1ነጥብ 5 ሚሊየን የህብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎት 

የሚሰጠው ይህ ፕሮጀክት በቀን 250 ሜትር ኪውብ ውሃ 

በማጣራት ለመስኖ አገልግሎት እንዲውል የላቀ አስተዋጽኦ 

ያበረክታል። 

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የሆሳዕና ከተማ 

የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ሚያዚያ 29/2017 የመሰረት 

ድንጋይ በማስቀመጥ ግንባታ ማስጀመራቸው ይታወሳል።

Image