Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የቡታጅራ ከተማ 

የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ምልከታ አደረጉ 

ሆሳዕና፣ሐምሌ 6/2018፦ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ 

መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ 

በ544 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን የፍሳሽ ቆሻሻ 

ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል 

የቡታጅራ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የከተማውን

ሳኒቴሽን አገልግሎት የሚያሳድግ ስለመሆኑም ተመላክቷል። 

ፕሮጀክቱ ከ243 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ 

እንደሚያደርግም ተጠቁሟል።

Image