Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ

የባለ ብዙ መንደር የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው 

ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ:: 

ሆሳዕና፣ ግንቦት 13/2018፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ የባለ ብዙ መንደር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት 

መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ 

የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከ 429 ሚሊየን በላይ ብር ወጪ የተደረገበት ሲሆን 

ለ 69ሺ 825 ህዝብ ተጠቃሚ ያደርጋል። 

በወረዳው ለረጅም አመታት የህዝብ ጥያቄ የነበረው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፍላጎት

 አሁን ምላሽ አግኝቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።

 

Image
Title

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ

የባለ ብዙ መንደር የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው 

ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ::