Skip to main content

                                                                                       የአማካሪዎች ጽ/ቤት

                                                                        የአማካሪዎች /ቤትዋና ዋና ተግባርና ኃላፊነት

  •    የአስፈጻሚ ተቋማት ዕቅድ፣ ከአጠቃላዩ ፖሊሲ ግቦችና ከክልሉ ስትራቴጂክ ዕቅድ ጋር የሚጣጣም መሆኑን የመገምገምና የማረጋገጥ ስራዎችን ይሰራል፣
  •  የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና መሰረተ-ልማት ሴክተሮችን የዕቅድ አፈጻጸም ይከታተላል፣ ይደግፋል በክቡር ርዕሰ መስተዳድሩ ግብረ መልስ እንዲሰጥባቸው ያደርጋል፣
  •   አፋጣኝ ምላሽ የሚያስፈልጋቸዉን አኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና የመሰረተ-ልማት ጉዳዮችን በማጣራት ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል፣
  •   በኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ መሰረተ-ልማት ጉዳዮች በወጡ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች አፈፃፀም ዙሪያ የጥናት ስራ መስራት፣
  •   ከአስፈፃሚ ተቋማት የአፈፃፀም ሪፖርቶችን የማሰባሰብ፣ የማጣራትና የማጠናቀር ስራ ማከናወን፣
  •   በየደረጃዉየሚገኙ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና መሰረተ ልማት አማካሪዎችን መዋቅር ይከታተላል ይደግፋል፣
  •   በየደረጃዉ የሚገኙ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና መሰረተ ልማት መዋቅሮች ላይ የሚሰሩ ፈፃሚዎችን አቅም የማሳደግ ስራዎችን ይሰራል፣
  •   ሥርዓተ-ምግብ ተኮር ስትራቴጂዎች፣ ፕሮግራሞች እና መመሪያዎች በምግብና ሥርዓተ-ምግብ ተግባሪ ሴክተሮች እንዲተገበር ማስተባበር፣ ትግበራውን     የመከታተልና የመገምገም ስራ፣
  •    ወረዳን መሰረት ያደረገ ሥርዓተ-ምግብ ተኮር ዝርዝር እቅድ እንዲዘጋጅ እና እንዲተገበር ድጋፍና ክትትል የማድረግና የመገምገም ስራ፣
  •    በቴክኖሎጂ የተደገፈ የተቀናጀ የሥርዓተ-ምግብ መረጃ ሥርዓት እንዲጠናከር፣ ጠቋሚዎች እንዲለዩ፣ እንዲካተቱና እንዲተገበሩ ተግባሪ ሴክተሮችን የማስተባበር ስራ፣
  •     ሥርዓተ-ምግብ ተኮር ተግባራት በሴክተሮች ሰነዶች ተካተው መተግበራቸውን የማረጋገጥ፣
  •    ምርጥ ተሞክሮዎችን መለየት፣ መቀመርና የማስፋት ስራ መስራት፣
  •   የሕግ ማሻሻያ የሚያስፈልጋቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና መሰረተ ልማት ጉዳዮች በመለየት ሕግ እንዲወጣላቸው አስተያየት ማቅረብ፣
  •    የፕሮጀክቶች ፋይዳ ዳሰሳ ጥናት ያካሂዳል