Skip to main content

                                      የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጅክጀክት ጽ/ቤት

         የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጅክጀክ ጽ/ቤት

  •   ፕሮጀክቱን በሚመለከት ወቅታዊ መረጃ መስጠት
  •   የመንግስት ተቋማትን፣ የግሉ ሴክተሮችን እና ህብረተሰቡን በማስተባበር ለፕሮጀክቱ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ማድረግ
  •    የፋይናንስ ምንጮችን በቦንድ ሽያጭ፣ በሕዝብ መዋጮ እና በሌሎች የገቢ ማሰባሰብያ እንቅስቃሴዎች ማሰባሰብ።
  •    በአገር ውስጥ እና በዲያስፖራ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን GERD በገንዘብና በዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ ማሳተፍ።
  •   ግድቡ ለኢትዮጵያ ልማት ስላለው ጠቀሜታ የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ።