Skip to main content
                      የተቋሙ ራዕይ ተልዕኮና ዕሴቶች

                         ተልዕኮ

ሴክተሩ በክልሉ ያሉትን ሰብአዊና ተፈጥሮአዊ ሀብቶች አቀናጅቶ በመምራትና ቀጣይነት ባለው መልኩ በስፋት ጥቅም ላይ በማዋል የክልሉን ህዝቦች አንድነት በማጠናከር፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን በማፋጠን መልካም አስተዳደርና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ እንዲጎለብት ማድረግ፡፡

                        ራዕይ

በክልሉ ሰላምና ፀጥታ ተረጋግጦ እና መልካም አስተዳደር ሰፍኖ ዘላቂ ልማትን በማምጣት ህብረተሰቡ ተጠቃሚ ሆኖ ማየት፡፡

                          ዕሴቶች

  •       የህግ የበላይነት መርሀችን ነው፤፣
  •       ለተገልጋይ ፍላጎት ትልቅ ዋጋ እንሰጣለን፤
  •       መቻቻል ባህላችን ነው፤
  •       አሳታፊነትና ግልፀኝነት መለያችን ነው፤
  •       ፍትሐዊነትና ሚዛናዊነት መመሪያችን ነው፤