|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ በወልቂጤ ከተማ መርቀው ከፈቱ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ በወልቂጤ ከተማ መርቀው ከፈቱ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) 20ኛውን የኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ መርቀው ከፍተዋል። Read more |
|
በቅድመ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምስረታ ከተሰሩ ውጤታማ ሥራዎች መካከል አንዱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክሩ ሥራዎች በሰፊው ተሠርቷል። በቅድመ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምስረታ ከተሰሩ ውጤታማ ሥራዎች መካከል አንዱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክሩ ሥራዎች በሰፊው ተሠርቷል። ከተካሄዱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቶች መካከል በወራቤ ከተማ የምሁራን የውይይት መድረክ የተካሄደ ሲሆን የሀገር ሽማግሌዎች የውይይት መድረክ በቡታጅራ ከተማ ተካሂዷል። Read more |
|
በቅድመ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምስረታ ከተሰሩ ውጤታማ ስራዎች አንዱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክሩ የውይይት ስራዎች ናቸው፡፡ Read more |
|
የቱሪዝም ዘርፉ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዋልታ በመሆኑ ቱሪዝምን ለማጠናከር ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎች ማስፋፋት ይገባል-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) Read more |
|
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን፦ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል፣Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ(ዶ/ር ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የተመሠረተበትን ሁለተኛ ዓመት አስመልክተዉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፤ የመልዕታቸዉም ሙሉ ይዘት የሚከተለዉ ነዉ፦Read more |
|
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሔዱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሔዱ ሆሳዕና፣መጋቢት 18/2017፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪዎች እና ሌሎች የካቢኔ አባላት በኢፍጣር መርሐ ግብሩ ተሳትፈዋል። የረመዳንን ጾም በማስመልከት የተዘጋጀው ይህ የኢፍጣር ፕሮግራም የወንድማማች እና የእህታማማችነት ስሜት እንደሚፈጥር ተመላክቷል። |
|
የጉባኤው ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ከድህነት የመውጫ መሳሪያዎች እና የሀገር ግንባታን የምናረጋግጥባቸዉ ናቸዉ - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የጉባኤው ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ከድህነት የመውጫ መሳሪያዎች እና የሀገር ግንባታን የምናረጋግጥባቸዉ ናቸዉ - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) "መፍጠን እና መፍጠር ፣ለጉባኤያችን ውሳኔዎች ስኬት " በሚል መሪ ሀሳብ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2ኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የአመራር የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በምክክር መድረኩ እንደገለጹት የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ከድህነት የመውጫ መሳሪያዎች እና የሀገር ግንባታን የምናረጋግጥበት ነው ብለዋል። |
|
ርዕሰ መስተዳደር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) በተገኙበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም በሆሳዕና ከተማ ዛሬ ተመሰረተ፤ ርዕሰ መስተዳደር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) በተገኙበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም በሆሳዕና ከተማ ዛሬ ተመሰረተ፤ ሆሳዕና፣ ጥር 18፣ 2017 ፣የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳደር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) በተገኙበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም በሆሳዕና ከተማ ዛሬ ተመሰርቷል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር የሽማግሌዎች ፎረም ሰብሳቢ ዳኛ ሞላ ጫኬቦ እንደገለጹት ፎረሙ እንዲመሰረት ለክልሉ መንግስት ያቀረቡትን ጥያቄ ተቀብሎ ፈጣን ምላሽ በመስጠቱ ምስጋና አቅርበዋል። |