|
በክልሉ ባለፉት ሶስት ዓመታት ያጋጠሙ ፈተናዎችን በሰከነ እና በበሳል የአመራር ጥበብ በመሻገር ወደ ድል መቀየር ተችሏል :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻውጣሰው (ዶር) በክልሉ ባለፉት ሶስት ዓመታት ያጋጠሙ ፈተናዎችን በሰከነ እና በበሳል የአመራር ጥበብ በመሻገር ወደ ድል መቀየር ተችሏል :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻውጣሰው (ዶር) ዓመት የፓርቲ እና የመንግስት ስራዎች አፈጻጸም እና በ2019 በጀት አመት ዕቅድ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ክልል አቀፍ የከፍተኛ አመራሮች መድረክ እየተካሔደ ነው በምክክር መድረኩ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት የባለፉት 3 ዓመታት ጉዞ በበርካታ ድሎች እና ፈተናዎች የታጀበ ነበር ብለዋል። የአመራር ጥበብ በመሻገር ወደ ድል መቀየር ተችሏል መቻሉን ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል። የሀሰተኛ ሚዲያዎች መበራከት፣ደመወዝ በአግባቡ መክፈል ያለመቻ እና ሌሎች በርካታ ተግዳሮቶች ማጋጠማቸውን ርዕሰ መስተዳደሩ አብራርተዋል። እየተሰራ ነው ብለዋል። በመንደፍ ክልሉን የብልጽግና ተምሳሌት፣የተሞክሮ ማዕከል፣ የተረጋጋና ሰላማዊ ክልል መፍጠር መቻሉን ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው አመላክተዋል። መገባቱን ምርዕሰ መስተዳድሩ ጠቅሰዋል። ተችሏልያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ በ2018 በጀት ዓመት መደበኛ የመንግስት፣ የፓርቲ እንዲሁም የምርጫ ስራን በስኬት መፈጸም ስለመቻሉም ርዕሰ መስተዳድሩ በአብነት ጠቅሰዋል። እንዳንችል አድርጎናል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ በተለይ የነጠላ ትርክት መበራከት፣ በመዋቅሮች እና በሴክተሮች የአፈጻጸም ልዩነት መኖር እንዲሁም የስልጣን አተያይ ችግሮችን ጠቁመዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል። ረገድ የተስተዋሉ ውስንነቶችን ማረም የሚያስችል መድረክ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ቀጣይ አቅጣጫ በማስቀመጥ የጋራ ተግባቦት ይፈጠራል ብለዋል። አምስት ዓመታት የምርጫ ዘመን ማጠቃለያ ሀሳቦች ላይ ምክክር እንደሚደረግም |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በክልሉ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት በጽህፈት ቤታቸው እየገመገሙ ነው ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በክልሉ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት በጽህፈት ቤታቸው እየገመገሙ ነው እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በክልሉ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት በጽ/ቤታቸው እየገመገሙ ነው ከተረጂነት ለመሸጋገር ባለፉት ሁለት ዓመታት በሰባት መዋቅሮች በ35 ወረዳዎች ልዩ ልዩ ስራዎች ተግባራዊ ሲደረግ ቆይቷል ብለዋል። እቅድ ተዘጋጅቶ ስራው ሲመራ መቆየቱን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቅሰዋል። ድጋፍ በራስ አቅም መሸፈን የሚያስችለውን ስርዓት መዘርጋት ስለመቻሉም ርዕሰ መስተዳድሩ አብራርተዋል። እየተደረገ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው አመላክተዋል። በማድረግ የጋራ ተግባቦት መፍጠር የሚያስችል መድረክ ስለመሆኑም አስረድተዋል። ሁለት ዓመታት ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ነው። Read more |
|
ጂኮ ፓርክ ክልሉን ከማስተዋወቅ ባለፈ ከቱሪዝም ኢንዱስትሪው የሚገኘውን ሀብት ያሳድጋል:- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ጂኮ ፓርክ ክልሉን ከማስተዋወቅ ባለፈ ከቱሪዝም ኢንዱስትሪው የሚገኘውን ሀብት ያሳድጋል:- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ክልል ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ በተከናወኑ ተግባራት ላይ ያተኮረ ምክክር እየተካሔደ ነው በዚሁ ጊዜ እንዳሉት የክልሉ መንግስት በሁሉም መስክ የላቀ የህዝብ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነትን መሰረት ባደረጉ ስራዎች ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። እየተካሔደ ያለው ጥረት ስኬታማ ስለመሆኑም ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አጽንኦት ሰጥተዋል። መሆን ክልሉን እና ሀገሪቱን በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ድርሻ ይኖረዋል። የኢኮኖሚ አቅምን ያሳድጋል። ለምርምር እና ለጥናት ስራዎች ማዕከል በመሆን እንደሚያገለግልም ተመላክቷል። ኢኒሼቲቮች መነሻ ስለመሆኑም በሪፖርቱ ተመላክቷል። የኢኮኖሚ እድገት ማረጋገጥ እንደሚያስችልም ተጠቁሟል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ምልከታ አደረጉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ምልከታ አደረጉ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመልክተዋል የስራ እንቅስቃሴ በመመልከት አበረታተዋል። መስራት ተገቢ ስለመሆኑም ተናግረዋል። አገልግሎት እየሰጠ ነው። ከመጀመራቸው በፊት ይህ ማዕከል ወደ ስራ በመግባት ረገድ ቀዳሚ ነው። Read more |
|
ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር በጤና ተቋማት እየተሰጠ ያለውን አገልግሎት ለማሻሻል የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው :-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር በጤና ተቋማት እየተሰጠ ያለውን አገልግሎት ለማሻሻል የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው :-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በንግስት እሌኒ መሐመድ መታሰቢያ ኮምፕር ሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ጋር ምክክር አድርገዋል በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር በጤና ተቋማት እየተሰጠ ያለውን አገልግሎት ለማሻሻል የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል። ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው ጠቅሰዋል።
ሆስፒታል በቅብብሎሽ አሁን የደረሰበት ደረጃ እንዲበቃ ላደረጉ አካላት ርዕሰ መስተዳድሩ ምስጋና አቅርበዋል። መስተዳድሩ ለዚህም የጤና ባለሙያዎችን እና የአመራሩን ቁርጠኝነት ይጠይቃል ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል። ለመፍታት ጥረት መደረግ እንዳለበት ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቅሰዋል። የላቀ ስለመሆኑም ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል። Read more |
|
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) መልዕክት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) መልዕክት በዘንድሮው የትምህርት ዘመን፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከወስዱ ተማሪዎች 97 ነጥብ 4 በመቶ የሚሆኑት ፈተናውን ማለፍ ችለዋል።
የመማር _ማስተማር ስነ ዘዴውንና የፈተና አስተዳደር ስርዓቱን በማሻሻል ፣ እና የተማሪዎች በራስ የመተማመን ስነ ልቦና እንዲጎለብት በተሠራዉ ተከታታይ የትምህርት ጥራት ችግሮችን የመቀልበስና የተማሪዎችን ውጤት የማሻሻል ሥራ የመጣ ነው።
ሴክተሩ አመራሮች እና ባለሙያዎች ፣ ርዕሳነ መምህራን፣ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች፣ የየደረጃዉ የትምህርት አመራር ኮሚቴ አባላት እንዲሁም ሌሎችም አካላት፣ዉጤቱ እንዲመዘገብ ላደረጋችሁት አሰተዋጽኦ በራሴ እና በክልሉ መንግስት ስም ምስጋናዬን አቀርባለሁ፤ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለትም እወዳለሁ። ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥልም በዚህ አጋጣሚ ጥሪ አቀርባለሁ ። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የቡታጅራ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ምልከታ አደረጉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የቡታጅራ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ምልከታ አደረጉ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ በ544 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል ሳኒቴሽን አገልግሎት የሚያሳድግ ስለመሆኑም ተመላክቷል። እንደሚያደርግም ተጠቁሟል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የሆሳዕና ከተማ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ምልከታ አደረጉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የሆሳዕና ከተማ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ምልከታ አደረጉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ሆሳዕና ከተማ ከ588 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውን የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል ሳኒቴሽን በእጥፍ እንደሚያሳድገው ተመላክቷል። የሚሰጠው ይህ ፕሮጀክት በቀን 250 ሜትር ኪውብ ውሃ በማጣራት ለመስኖ አገልግሎት እንዲውል የላቀ አስተዋጽኦ ያበረክታል። የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ጣቢያ ሚያዚያ 29/2017 የመሰረት ድንጋይ በማስቀመጥ ግንባታ ማስጀመራቸው ይታወሳል። Read more |
|
ርዕሰመስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በክልሉ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከተረጂነትወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርትበጽ/ቤታቸው እየገመገሙ ነው ርዕሰመስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በክልሉ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከተረጂነትወደ ምርታማነት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርትበጽ/ቤታቸው እየገመገሙ ነው እንዳሻውጣሰው (ዶ/ር) በክልሉ ባለፉት 2 ዓመታት ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለመሸጋገርየተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት እየገመገሙ ነው። ሆነ በክልልአቀፍ ደረጃ ከተረጂነት ወደ ምርታማነት መሸጋገር የሚያስችል ፕሮግራምበመቅረጽ ወደ ተግባር መገባቱን አስታውሰው፤ ብዙ ጥረትሲያደርግ መቆየቱን ርዕሰ መስተዳድሩ አመላክቷል። ውይይትእንደሚደረግ አመላክተዋል። Read more |
|
የክልሉመስተዳደር ምክርቤት በአስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች የ2018 በጀትአመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ተወያየ፤ የቀጣይ ጊዜ ትኩረቶችንምአመላከተ የክልሉመስተዳደር ምክርቤት በአስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች የ2018 በጀትአመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ተወያየ፤ የቀጣይ ጊዜ ትኩረቶችንምአመላከተ የማዕከላዊኢትዮጵያ ክልል መስተዳደር ምክርቤት በክልሉ አስፈፃሚ መስሪያቤቶች የ2018 በጀት አመት የተጠቃለለ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይትአድርጓል፤ የቀጣይ ጊዜ ትኩረቶችም ተመላክተዋል። የእቅድአፈጻጸም በሁሉም የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ፣ የሰላምና ፀጥታ እና የመልካምአስተዳደር ዘርፎች ውጤታማና አበረታች እንደነበር በሪፖርቱ ተመላክቷል። በተመለከተ፣ዓመታዊ ጠቅላላ ምርት ወይም የኢኮኖሚ ዕድገት በ10.2 በመቶዓመታዊ ዕድገት ማስመዝገብ መቻሉ ተመላክቷል። በግብርናው ዘርፍ 8.1 በመቶ እድገት ማስመዝገብ መቻሉ በሪፖርቱ ተመልክቷል። በአገልግሎት ዘርፍ 10.5 በመቶ ዓመታዊ ዕድገት ማስመዝገብ መቻሉ በሪፖርቱ ተገልጿል። የአትክልትና ፍራፍሬ ምርትና ምርታማነት በከፍተኛ መጠን መጨመሩ እንዲሁም የአገልግሎትዘርፍ ዕድገትም መጨመሩ ተመላክቷል። Read more |