admin11
Wed, 07/08/2026 - 08:39
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ
ሆሳዕና ፣ ሰኔ 30/2018፦ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል
አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ
በማዕከሉ በመጀመሪያ ዙር በ6 ተቋማት 22 አገልግሎት እየተሰጠ
መሆኑም ተመላክቷል።
በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራው ልኡክ በማዕከሉ እየተሰጠ ያለውን
አገልግሎት ተመልክተዋል።
Image