Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)  በሀላባ ቁሊቶ ከተማ 

አስተዳደር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው 

ለሥራ ክፍት አደረጉ

ሆሳዕና ፣ ሰኔ / 2018 ዓ.ም ፦ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሀላባ ቁሊቶ ከተማ 

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡

የሀላባ የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በውስጡ 8 ተቋማት 

የያዘ ሲሆን በአጠቃላይ 20 የተለያዩ አገልግሎቶችን እንደሚሰጥ 

ተገልጿል።

Image