Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት 

የ2018 ዓም የመኸር ወቅት የተቀናጀ የግብርና ስራዎች 

የንቅናቄ መድረክ እየተካሔደ ነው 

ሆሳዕና፣ ሰኔ 17/2018 ፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የግብርና 

ሴክተር የ2018 ዓም የመኸር ወቅት የተቀናጀ የግብርና ስራዎች 

የንቅናቄ መድረክ በዱራሜ ከተማ እየተካሔደ ነው።

" የተቀናጀ ግብርና ትጋት ለላቀ ምርታማነት "በሚል መሪ ሀሳብ 

እየተካሔደ ያለው የመኸር ወቅት የግብርናው ሴክተር የንቅናቄ 

መድረክ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ረገድ ጉልህ ሚና 

እንዳለው ተጠቁሟል።

Image