Skip to main content

በዛሬው ዕለት በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ ላይ በዶክተር 

ቦጋለች መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል ተገኝተን የፍራፍሬ 

ችግኞችን በመትከል  የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ ክልል አቀፍ 

ንቅናቄ አሰጀምረናል

የኢትዮጵያን መፃኢ ዕጣ ፈንታ ብሩህ እና ቀና

 ለማድረግ ተጨማሪ መደላድል የሚሆኑና ተስፋን የሚዘሩ ችግኞችን 

ተክለናል።


የዛሬ ችግኞች፣ የነገ የምግብ ሉዓላዊነት ማረጋገጫ አማራጮች ናቸው፤ 

የተፈጥሮ ሚዛንን ጠብቆ ማቆያ ፀጋዎች ናቸው፤ የዛሬ ችግኞች ፣ ምድርና 

ትውልድ ተዋድደው እንዲቀጥሉ ዋስትናዎች ናቸው።
ተስፋን በጋራ እንትከል!

Image