Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወራቤ ከተማ መሶብ

የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ

ሆሳዕና፣ግንቦት 26/2018 ፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል

አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ 

በማዕከሉ በ6 ተቋማት 20 አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑም ተመላክቷል። 
 

Image