Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በሲቪል ማህበረሰብ

ድርጅቶች የተዘጋጀ የፎቶ ኤግዚቢሽን መርቀው ከፈቱ 

ሆሳዕና፣ነሐሴ 21/2018፦ ርዕሰ መስተዳድሩ በሲቪል ማህበረሰብ 

ድርጅቶች የተከናወኑ የልማት ስራዎችን የሚገልጽ የፎቶ ኤግዚቢሽን 

ስራዎችን ተመልክተዋል። 

በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የተዘጋጁ ልዩ ልዩ ስራዎችን የሚገልጽ 

የፎቶ ግራፍ ኤግዚቢሽን ለህዝብ ክፍት ሆኗል።

Image