admin11
Thu, 08/27/2026 - 11:58
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በሲቪል ማህበረሰብ
ድርጅቶች የተዘጋጀ የፎቶ ኤግዚቢሽን መርቀው ከፈቱ
ሆሳዕና፣ነሐሴ 21/2018፦ ርዕሰ መስተዳድሩ በሲቪል ማህበረሰብ
ድርጅቶች የተከናወኑ የልማት ስራዎችን የሚገልጽ የፎቶ ኤግዚቢሽን
ስራዎችን ተመልክተዋል።
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የተዘጋጁ ልዩ ልዩ ስራዎችን የሚገልጽ
የፎቶ ግራፍ ኤግዚቢሽን ለህዝብ ክፍት ሆኗል።
Image