admin
Sat, 03/29/2025 - 09:09
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሔዱ
ሆሳዕና፣መጋቢት 18/2017፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )፣ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪዎች እና ሌሎች የካቢኔ አባላት በኢፍጣር መርሐ ግብሩ ተሳትፈዋል።
የረመዳንን ጾም በማስመልከት የተዘጋጀው ይህ የኢፍጣር ፕሮግራም የወንድማማች እና የእህታማማችነት ስሜት እንደሚፈጥር ተመላክቷል።
Image
