Skip to main content
Image
Title

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን፦

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

ሆሳዕና ፣ 21፣ 2017 ፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር )

ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረውን ስራ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ አሳስበዋል።

በየአካባቢው ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ በትኩረት መስራት ይገባል ብለዋል።