admin11
Tue, 12/02/2025 - 11:28
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ በወልቂጤ ከተማ መርቀው ከፈቱ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) 20ኛውን የኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ መርቀው ከፍተዋል።
Image