Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) በወልቂጤ  ከተማ

በያበሩስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና አስጀመሩ

ሆሳዕና ፣ ሰኔ  8/2018  የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በወልቂጤ ከተማ በያበሩስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት

የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና አስጀመሩ

በተያዘው የትምህርት ዘመን ከሰኔ 8 እስከ 12 / 2018 ባሉት ቀናት 

የ6ኛ እና የ8 ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ይሰጣል።

ይህን ተከትሎም በዛሬው እለት የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና

በተለያዩ ማዕከላት እየተሰጠ ነው።

በክልሉ 46ሺ 151 ወንዶች  እንዲሁም  45ሺ  767  በድምሩ

91ሺ 918  የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ ፈተና ይወስዳሉ።

 

Image