Skip to main content

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ዶ/ር የ2018 ዓ.ም 

የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ 

መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።

ሆሳዕና ሰኔ 16 / 2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር

እንዳሻው ጣሰው ዶ/ር የ2018 ዓ.ም የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት 

በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የአንዲት አረጋዊያን ቤት በማፍረስ ግንባታ እንደሚያስጀምሩ 

ይጠበቃል።

የ2018 ዓ.ም የክረምት ወራት በጎፍቃድ አገልግሎት " በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ " 

በሚል መርህ በ15 የስምሪት መስኮች ተግባራዊ እንደሚደረግ ተጠቁሞአል።

Image