Skip to main content
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የግብርና ኤግዚቢሽን እና ባዛር መርቀው ከፈቱ
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የግብርና ኤግዚቢሽን እና ባዛር መርቀው ከፈቱ
ሆሳዕና፣ጥር 14፣2017፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በክልሉ ግብርና ቢሮ የተዘጋጀውን የግብርና ኤግዚቢሽን እና ባዛር በማረቆ ልዩ ወረዳ ቆሼ ከተማ መርቀው ከፍተዋል።
በኤግዚቢሽን እና ባዛሩ የክልሉን የመልማት አቅም እና የግብርናውን ዘርፍ ውጤታማነት መለየት እንደሚያስችልም ተመላክቷል።