![]() |
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የግብርና ኤግዚቢሽን እና ባዛር መርቀው ከፈቱ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የግብርና ኤግዚቢሽን እና ባዛር መርቀው ከፈቱ ሆሳዕና፣ጥር 14፣2017፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በክልሉ ግብርና ቢሮ የተዘጋጀውን የግብርና ኤግዚቢሽን እና ባዛር በማረቆ ልዩ ወረዳ ቆሼ ከተማ መርቀው ከፍተዋል። በኤግዚቢሽን እና ባዛሩ የክልሉን የመልማት አቅም እና የግብርናውን ዘርፍ ውጤታማነት መለየት እንደሚያስችልም ተመላክቷል። |