|
የተከበራችሁመላውየማዕከላዊኢትዮጵያክልልሕዝቦች፣ የየደረጃውአመራሮች፣የብልፅግናፓርቲአባላትእናደጋፊዎች፣ ተፎካካሪፓርቲዎች፣የፀጥታአካላት፣በአጠቃላይመላውየሕብረተሰብክፍሎች፣ የተከበራችሁ መላው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝቦች፣ የየደረጃው አመራሮች ፣ የብልፅግና ፓርቲ አባላት እና ደጋፊዎች፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ፣ የፀጥታ አካላት ፣ በአጠቃላይ መላው የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ሀገርን የማስቀደምና የማስቀጠል ፅናትና የአስተዋይነት መንፈስ ታጅቦ በሠላማዊና በሠከነ ሁኔታ ተጠናቅቋል ፤ኢትዮጵያ መርጣለች!
ብሩህ እንዲሆን አኩሪ አስተዋጽኦ አበርክታችኋል፤
ግንባታው ሂደት ማበብ ጉልህ ዐሻራ አኑራችሁዋል፤
ምስጋናዬን በታላቅ አክብሮት አቀርባለሁ። በሕዝቦች ንቁ ተሳትፎና ዐሻራ የጀመርነዉ የዴሞክራሲ፣የሠላም እና የልማት ግንባታ ወደ አዲስ ምዕራፍ ይሸጋገር ዘንድ መላው ሕዝባችን የጀመረዉ ንጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀርባለሁ! Read more |
|
ርዕሰመስተዳድርእንዳሻውጣሰው (ዶ/ር)በወራቤከተማ ከሰንበትእስከሰንበትየገበያማዕከልመርቀውስራአስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወራቤ ከተማ ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀመሩ Read more |
|
በሌማት ትሩፈት ከቤተሰብ እና ከማህበረሰብ ተጠቃሚነት ባለፈ ወደ ፋብሪካ መሸጋገር እንደሚቻል ተመልክተናል :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሌማት ትሩፈት ከቤተሰብ እና ከማህበረሰብ ተጠቃሚነት ባለፈ ወደ ፋብሪካ መሸጋገር እንደሚቻል ተመልክተናል :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሀዲያ ዞን የሊቻ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የወተት ማምረቻ፣ማቀነባበሪያ እና የግብይት ማዕከል ስራ አስጀመሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በክልሉ የወተት ማቀነባበሪያዎች ስራ መጀመር የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ያሳድጋል ብለዋል። የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ ስለመሆኑም ርዕሰ መስተዳድሩ አብራርተዋል። በማምረት በኢኮኖሚው ላይ የሚኖረው አበርክቶ ከፍተኛ መሆኑን አብራርተዋል። ተጠቃሚነቱን እንደሚያሳድግሞም ጠቁመዋል። እንዲሆን በልዩ ትኩረት መስራት እንደሚገባም ርዕሰ መስተዳድሩ አብራርተዋል። ፋብሪካ መሸጋገር እንደሚቻል ተመልክተናል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ምርቶቹን ወደ ሌሎቹ የሀገሪቱ ክልሎች ማስፋፋት ይገባል ብለዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሀዲያ ዞን የሊቻ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የወተት ማምረቻ፣ማቀነባበሪያ እና የግብይት ማዕከል ስራ አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሀዲያ ዞን የሊቻ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የወተት ማምረቻ፣ማቀነባበሪያ እና የግብይት ማዕከል ስራ አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር))በሀዲያ ዞን የሊቻ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን የወተት ማምረቻ፣ ማቀነባበሪያ እና የግብይት ማዕከል ስራ አስጀመሩ Read more |
|
ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት በኢንሴኖ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሔደ ነው ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት በኢንሴኖ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሔደ ነው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት በምስራቅ ጉራጌ ዞን በኢንሴኖ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሔደ ነው ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) ፣የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን፣ የክልል፣የዞን የስራ ኃላፊዎች እና የብልጽግና ፓርቲ ደጋፊ አባላት ተገኝተዋል። በሚገኘው ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ምርጫዬ ብልጽግና ነው፣ የምግብ ሉአላዊነት ተምሳሌት፣በዲጂታል ኢትዮጵያ ነገን መገንባት፣ ጸጋን ወደ ሀብት፣ብልጽግናን እመርጣለሁ አሻራዬን አኖራለሁ፣ ትላንትን ማከም ነገን መተለም እና ሌሎችም መፈክሮች ተስተጋብተዋል። Read more |
|
የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ብልጽግና ማረጋገጥ አብይ አጀንዳዎቻችን ናቸው :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ብልጽግና ማረጋገጥ አብይ አጀንዳዎቻችን ናቸው :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ የባለ ብዙ መንደር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ እንደገለጹት የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ብልጽግና ማረጋገጥ የመንግስት እና የብልጽግና ፓርቲ አብይ አጀንዳዎች ናቸው ብለዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። አካላት ርዕሰ መስተዳድሩ ምስጋና አቅርበዋል። በማጠናቀቅ የህዝብ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ረገድ ተወዳዳሪ የሌለው ስራ ተግባራዊ እያደረጉ ነው ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል። የልማት ስራዎች ላይ ተጨማሪ አቅም እየፈጠሩ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል። እና በኢንቬስትመንት ዘርፎች የላቀ ጥረት በማድረግ ላይ መሆናቸውን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ የባለ ብዙ መንደር የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ:: ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ የባለ ብዙ መንደር የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ:: መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ ለ 69ሺ 825 ህዝብ ተጠቃሚ ያደርጋል። አሁን ምላሽ አግኝቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። Read more |
|
የተጀመሩ የሰላም እና የልማት ስራዎችን ቀጣይነት አጠናክረን እንቀጥላለን _ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የተጀመሩ የሰላም እና የልማት ስራዎችን ቀጣይነት አጠናክረን እንቀጥላለን _ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) |
|
በህዝቦች መካከል ልዩነት ለመፍጠር የሚጥሩ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) አሳሰቡ በህዝቦች መካከል ልዩነት ለመፍጠር የሚጥሩ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) አሳሰቡ Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ በወልቂጤ ከተማ መርቀው ከፈቱ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ በወልቂጤ ከተማ መርቀው ከፈቱ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) 20ኛውን የኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የጋራ ባህላዊ እሴት መገለጫ የሆነውን የእንሰት ተክል አምሳያ ቅርጽ መርቀው ከፍተዋል። Read more |