|
“በጎነት ከውስጥ መልካምነት የሚመነጭና ሀገርን ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሻግርታላቅ አገልግሎት ነው”፦ ርዕሠ መስተዳድር እንዳሻውጣሰው(ዶ/ር) “በጎነት ከውስጥ መልካምነት የሚመነጭና ሀገርን ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሻግርታላቅ አገልግሎት ነው”፦ ርዕሠ መስተዳድር እንዳሻውጣሰው(ዶ/ር) የሚንቀሳቀሰውሀገር አቀፍ የወሰን ተሻጋሪ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ቡድንበሆሳዕና ከተማ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። ክልልርዕሠ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ለበጎ ፈቃደኞቹ የእንኳን ደህናመጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ታላቅአገልግሎት ነው ሲሉ ርዕሠ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) ተናግረዋል። ንቅናቄዎችያሉየረጅም ጊዜ ታሪካዊ መሠረቶች ያሉት መሆኑን አስታውሰዋል። ይህ መልካምእሴት በአሁኑ ወቅት ከለውጡ በኋላ በተከታታይና በተጠናከረ መልኩእየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል። ሀገራቸውንበቅርበት እንዲረዱ፣ እርስ በእርስ የዕውቀትና የባህል ልውውጥ እንዲያደርጉምቹዕድል የሚፈጥር መሆኑን አስገንዝበዋል። እንደሚያገለግሉበመጥቀስ፣ የሀገራችንም ወጣቶች የአገልግሎት ዘመናቸውን ማራዘምእንዲችሉ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ጥሪ አቅርበዋል። ወጣቶችበሀሳብና በሁሉም ረገድ እንዲደግፉ በጥብቅ አሳስበዋል። የበኩላቸውንአዎንታዊ ሚና እንዲጫወቱ ጥሪ አቅርበዋል። መልካምየልማትና የአገልግሎት ዓላማ በተሳካ ሁኔታ እንዲወጡና ቆይታቸው የሰላምና ፍሬያማ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል። Read more |
|
የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አተገባበር በጠንካራ የአመራር ስርዓትና በቅርብ ክትትል ተመርቷል፤ የተሻሉ ውጤቶችም ተመዝግበዋል:- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አተገባበር በጠንካራ የአመራር ስርዓትና በቅርብ ክትትል ተመርቷል፤ የተሻሉ ውጤቶችም ተመዝግበዋል:- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር) እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የዞኖች እና የልዩ ወረዳዎችን የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በጽሕፈት ቤታቸው ዛሬ ገምግመዋል። አተገባበር በጠንካራ የአመራር ስርዓትና በቅርብ ክትትል ተመርቷል፤ የተሻሉ ውጤቶችም ተመዝግበዋል።
በተቀናጀ መንገድ መመራቱም በጥንካሬ የሚጠቀስ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ አመልክተዋል። በሂደቱም በርካታ ውጤቶች ተመዝግበዋል ብለዋለል። ርዕሰ መስተዳድሩ፣ የግልና የጋራ ጥረቶችን በማቀናጀት እና የታዩ ክፍተቶችን በፍጥነት በማረም ውጤታማ ሥራ መሠራቱን ገልጸዋል። መመዝገባቸውን ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው(ዶ/ር) ጠቁመው፣ የህብረተሰቡ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱን አስረድተዋል። የገቢ አቅምን በሙሉ መጠቀም፣ ኢኒሼቲቮችን ማጠናከር፣ ምርታማነትንና የመረጃ ጥራትን ማሻሻል በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች መሆናቸውን ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል። ሰዓታቸውን ለሥራ እንዲያውሉ ማድረግ እንዲሁም የህዝቦችን አንድነት ለማጠናከር ተከታታይነት ያላቸው ሥራዎችን ማከናወን ቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ስለመሆናቸውም አስገንዝበዋል። Read more |
|
ክቡር ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የዞንና ልዩ ወረዳ መዋቅሮችን የ2018 በጀት አመት የተጠቃለለ ዕቅድ አፈፃፀም እየገመገሙ ነው ክቡር ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የዞንና ልዩ ወረዳ መዋቅሮችን የ2018 በጀት አመት የተጠቃለለ ዕቅድ አፈፃፀም እየገመገሙ ነው። መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ር ) የክልሉን ዞኖችና ልዩ ወረዳ መዋቅሮች የ2018 በጀት አመት የተጠቃለለ ዕቅድ አፈፃፀም በጽህፈት ቤታቸው እየገመገሙ ይገኛሉ። የተጠቃለለ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርታቸውን እያቀረቡ ይገኛል። ለ2019 በጀት አመት አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎም ይጠበቃል። Read more |
|
በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰራው ስራ ካለፉት ዓመታት የተሻለ ለውጥ ይጠበቃል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰራው ስራ ካለፉት ዓመታት የተሻለ ለውጥ ይጠበቃል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) 3ኛውን ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ አስጀምረዋል። ከዚህ ቀደም ከምናውቀው የምዘና ዘዴዎች ወደ ዲጅታል በመለወጥ ላይ ይገኛል። ከአጠቃላይ ተፈታኞች ውስጥ 61 በመቶው በበይነ-መረብ እንደሚወስዱ ገልጸዋል። በእጅጉ ያደገ ነው ብለዋል። በቂ ዝጅግት ተደርጎ ቁጥሩ ለማሳደግ ይሰራል ነው ያሉት። ርዕሰ መስተዳድሩ የተማሪዎች የክፍል ውስጥ ምዘና ውጤት ከመከታተል ጀምሮ የውጤት ማሻሻያ ስልቶችን በመቅረጽ ተግባራዊ ስለመደረጉ ገልጸዋል። ቤቶች የማለፍ ተስፋ ያላቸው 886 ተማሪዎች በዩኒቨርስቲ ገብተው ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት እንደተሰጣቸው ተናግረዋል። ያመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ያላቸውን ዕምነት ገልጸዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተገኝተው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን አስጀምረዋል። ሆሳዕና ፣ ሐምሌ 1/2018፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተገኝተው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የዚህን ዙር ተፈታኞችን ፈተና በማስጀመር አበረታተዋል። ሀገር አቀፍ ፈተናው ከሰኔ 23 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ርዕሰመስተዳድርእንዳሻውጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞዩኒቨርስቲተገኝተው የ12ኛክፍልሀገርአቀፍፈተናንአስጀምረዋል። እንዳሻውጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞዩኒቨርስቲተገኝተው የ12ኛክፍልሀገር አቀፍፈተናየዚህንዙርተፈታኞችንፈተናበማስጀመርአበረታተዋል።
እየተሰጠመሆኑየሚታወስሲሆን፤ለተፈጥሮሳይንስተማሪዎችበሶስትዙሮች እናለማህበራዊሳይንስተማሪዎችምበተተመሳሳይበሶስትዙሮችእየተሰጠ መሆኑተገልጿል። የማህበራዊክላስተርአስተባባሪአቶአንተነህፍቃዱእናየዋቸሞዩኒቨርስቲ የማኔጅመንትአባላትተገኝተዋል። እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተገኝተው የ12ኛ ክፍል ሀገር -አቀፍ ፈተና የዚህን ዙር ተፈታኞችን ፈተና በማስጀመር አበረታተዋል።
እየተሰጠ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን፤ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሶስት ዙሮች እና ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችም በተተመሳሳይ በሶስት ዙሮች እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል። የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ አንተነህ ፍቃዱ እና የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ የማኔጅመንት አባላት ተገኝተዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በቡታጅራ ከተማ ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በቡታጅራ ከተማ ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀመሩ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡታጅራ ከተማ ከሰንበት እስከ ሰንበት የገበያ ማዕከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል 15 ሚሊየን ብር ወጪ ተደርጎበታል። አምራቹን እና ሸማቹን ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነቱን በማረጋጋት ረገድ የጎላ ሚና እንዳለውም ተጠቁሟል። እየተካሔደበት ነው። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ መሆኑም ተመላክቷል። አገልግሎት ተመልክተዋል። Read more |
|
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዘንድሮው ክልል አቀፍ የተቀናጀ የመኸር ግብርና ልማት ንቅናቄ ከቀናት በፊት በይፋ ተጀምሯል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዘንድሮው ክልል አቀፍ የተቀናጀ የመኸር ግብርና ልማት ንቅናቄ ከቀናት በፊት በይፋ ተጀምሯል። ከዝናቡ ሁኔታ ጋርም የተያያዙ ስጋቶች በተወሰነ ደረጃ እየተፈቱ ይመስላል፤ ሁሉንም ዕድሎች፣አቅሞችና ፀጋዎች አጣጥሞ፣መኸሩን ለተሻለ ምርታማነት መጠቀም ይጠበቃል። Read more |
|
ሁለንተናዊ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሻሻል የተጀመሩ ጥረቶች ያለአንዳች መዘናጋት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ፦ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) ሁለንተናዊ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሻሻል የተጀመሩ ጥረቶች ያለአንዳች መዘናጋት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ፦ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፣ በልዩ ትኩረት እየተመሩ የሚገኙ ተግባራትን ወቅታዊ የአፈጻጸም ደረጃ በበይነ መረብ አማካይነት ዛሬ ገምግመዋል፤ ቀጣይ አቅጣጫዎችም ተመላክተዋል። ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት ዝግጅት ፣በኢትዮ - ኮደርስ ስልጠና፣ በገቢ አሰባሰብ ፣በከተማና በገጠር ኮሪደር ልማት ፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ ስራዎች አፈጻጸም፣ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና ኑሮ ውድነትትን ማረጋጋት በተመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ መሆኑ ተመልክቷል። ቢሮዎች ኃላፊዎች በኩል ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። ሁለንተናዊ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሻሻል የተጀመሩ ጥረቶች ያለአንዳች መዘናጋት ተጠናክረው ይቀጥላሉ።
በሁሉም መስኮች የህዝቦችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ የየደረጃው አመራር በትጋት መንቀሳቀስ የሚጠበቅበት መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አፅንኦት ሰጥተው አሳስበዋል ። የሆሳዕና ፣ የሀላባ ቁሊቶ እና የዱራሜ ከተሞች ማዕከላት ተጠናቅቀው ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸው በመደረኩ የተጠቀሰ ሲሆን ፣የቡታጅራ ከተማ ማዕከልም ከጥቂት ቀናት በኋላ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል።
መስጠት ስለመግባታቸዉ በየመቅሩ የቅርብ ክትትል እንዲደረግ አቅጣጫ ተቀምጧል ። ጊዜ በክልሉ ከ3 ሚሊየን 1መቶ ሺህ በላይ ያህል ዜጎች የፋይዳ መታወቂያ መውሰዳቸው በመድረኩ ተገልጿል ። ሰልጣኞች ስልጠናውን በአግባቡ አጠናቅቀው ሰርተፍኬት የሚወስዱበት ሁኔታ በትኩረት እንዲመራ አቅጣጫ ተቀምጧል። ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡ የተጠቀሰ ሲሆን፣ይህም በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ ከታቀደው 27 ቢሊየን ብር ዕቅድ አንፃር አፈጻጸሙ 91 ነጥብ 5 በመቶ መደረሱን ያመለክታል ተብሏል ። በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና ኑሮ ውድነትትን ማረጋጋትን በተመለከቱ ጉዳዮች ወቅታዊ አፈፃፀም ሁኔታ ዙሪያ ዝርዝር ውይይት ተደርጓል ፤ ቀጣይ አቅጣጫዎችም ተቀምጠዋል። ዲላሞ ኦቶሬን ጨምሮ የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣ የክልሉ ካብኔ አባላት፣ የዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ዋና አስተዳዳሪዎች እና አስተባባሪ ኮሚቴዎች እንዲሁም ሌሎችም ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል። Read more |
|
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ዶ/ር በዱራሜ ከተማ መሶብ - የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ከፈቱ። ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ዶ/ር በዱራሜ ከተማ መሶብ - የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ከፈቱ። መንግስት ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ( ዶ/ ር ) በከንባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የተገነባውን መሶብ - የአንድ ማዕከል በዛሬው እለት መርቀው ከፈቱ። የመንግስት አገልግሎቶችን በማጣመር የዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም አገልግሎት እንደሚሰጥ ተመላክቷል። በቀላሉ የተለያዩ የመንግስት ተቋማትን አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል ተመላክቷል። 20 አገልግሎቶችን እንደሚሰጥ ተመልክቷል።
Read more |